ድንቃድንቅ ዘገባ ከዳንኤል ቢሠጥ እቴቴ
የተመረጡ አለም አቀፍ ድንቃድንቅ መረጃዎችን በተዋዛና ሀገርኛ መልክን በተላበሰ መልኩ በየእለቱ፡፡
Wednesday, December 2, 2015
ጨው መብራት ሆነ
ወዳጄ እስከዛሬ ምግብን በማጣፈጫነቱ የምናውቀው ጨው መብራት ሆኖልዎታል፡፡ ወጥ መሆን ሰለቸኝ ብሎ ነው መሰል ወገቡን በውሃ ጠበቅ አድርጎ ብርሀን ሊሰጥ የተነሳው ጨው ሁለት ማንኪያ ብቻ ተሰፍሮ ስምንት ሰአት ያክል ብርሀን መስጠት ችሏል፡፡
ዳንኤል ቢሠጥ እቴቴ
ለአዲስ ቴሌቪዥን እና ኤፍ ኤም 96.3
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment