Monday, December 14, 2015

የ5 ክፍል ተማሪ የሆነው የ11 አመት ታዳጊ በአንድ ሰከንድ ውስጥ ብቻ ከሰባት ጊዜ በላይ ገመድ የመዝለል ብቃት አለው፡፡ ለዚህ ችሎታው የአለም ክብረወሰን መዝጋቢ ድርጅት የሚመጥንህ የለም ሲል የምስከር ወረቀት ሰጥቶታል፡፡

ዳንኤል ቢሠጥ
ለአዲስ ቴሌቪዥን እና ለኤፍኤም 96.3
02/04/08

No comments:

Post a Comment