ድንቃድንቅ ዘገባ ከዳንኤል ቢሠጥ እቴቴ
የተመረጡ አለም አቀፍ ድንቃድንቅ መረጃዎችን በተዋዛና ሀገርኛ መልክን በተላበሰ መልኩ በየእለቱ፡፡
Monday, December 14, 2015
የ5 ክፍል ተማሪ የሆነው የ11 አመት ታዳጊ በአንድ ሰከንድ ውስጥ ብቻ ከሰባት ጊዜ በላይ ገመድ የመዝለል ብቃት አለው፡፡ ለዚህ ችሎታው የአለም ክብረወሰን መዝጋቢ ድርጅት የሚመጥንህ የለም ሲል የምስከር ወረቀት ሰጥቶታል፡፡
ዳንኤል ቢሠጥ
ለአዲስ ቴሌቪዥን እና ለኤፍኤም 96.3
02/04/08
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment