ድንቃድንቅ ዘገባ ከዳንኤል ቢሠጥ እቴቴ
የተመረጡ አለም አቀፍ ድንቃድንቅ መረጃዎችን በተዋዛና ሀገርኛ መልክን በተላበሰ መልኩ በየእለቱ፡፡
Monday, December 7, 2015
ቦይንግ 777 አውሮፕላን እንደ ሰው እየሮጠ አረፈ
በፍራንክፈርት ሰማይ ላይ እየበረረ የነበረው ቦይንግ 777 አውሮፕላን በረራውን በሩጫ ጨርሶታል፡፡ መሮጥ ብቻም አይደል ወደ መጸዳጃ ቤትም ጎራ ማለቱ በርካቶችን አድናቆታቸውን እንዲቸሩት አስገድዷቸዋል፡፡
ዳንኤል ቢሠጥ
ለአዲስ ቴሌቪዥን እና ለኤፍ ኤም 96.3
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment