Monday, December 7, 2015

ቦይንግ 777 አውሮፕላን እንደ ሰው እየሮጠ አረፈ

በፍራንክፈርት ሰማይ ላይ እየበረረ የነበረው ቦይንግ 777 አውሮፕላን በረራውን በሩጫ ጨርሶታል፡፡ መሮጥ ብቻም አይደል ወደ መጸዳጃ ቤትም ጎራ ማለቱ በርካቶችን አድናቆታቸውን እንዲቸሩት አስገድዷቸዋል፡፡ 
ዳንኤል ቢሠጥ
ለአዲስ ቴሌቪዥን እና ለኤፍ ኤም 96.3

No comments:

Post a Comment